ebstv worldwide📡
СтатистикаWelcome to EBS TV WORLDWIDE Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates. Don’t forget to share it with your friends. @ebstvworldwidebot @EbswhatsnewBot
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 26
- Всего постов
- 30
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- Категория
- Новости и СМИ
- В каталоге с
- 12 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 1 077
- 1/48двое суток
- 1 234
- 1/72трое суток
- 1 330
Медиана по постам, которые мы застали свежими и померили через сутки.
Посты
https://youtu.be/LbbjJ2nxFDw
https://youtu.be/pJ7ZPpKxRH0?si=xDkRd5yOHYMo5m2m
ዛሬ የስራ ዓለም በፍጥነት እየተቀየረ ነው። ቋሚ የስራ ውልና የወር ደመወዝ ብቻ የስራ አማራጭ የነበረበት ጊዜ እየራቀ ሲሄድ፣ ሰዎች በአጭር ጊዜ ውል፣ በፕሮጀክት እና በዲጂታል መድረኮች ላይ በተለያዩ ስራዎች ገቢ ማግኘት እየተለመደ መጥቷል።ይህ አዲስ የስራ አወቃቀር “ጊግ ኢኮኖሚ” ይባላል። ግን ጊግ ኢኮኖሚ ለስራ ፈላጊዎች እድል ብቻ ነው? ወይስ ከእድሉ ጋር አዳዲስ የስራ ዋስትና፣ የገቢ መረጋጋትና የሰራተኛ መብት ጥያቄዎችንም ይዞ መጥቷል?በተለይም በኢትዮጵያ ይህ የስራ አወቃቀር ምን ያህል እየተስፋፋ ነው? ወጣቶችስ ከዚህ ዘርፍ የተሻለ ገቢ ማግኘት ይችላሉ? እነዚህንና ሌሎች ወቅታዊ ጥያቄዎችን ከጉዳዩ ባለሙያ ጋር በመወያየት፣ የጊግ ኢኮኖሚን እድል፣ ተግዳሮትና የወደፊት አቅጣጫ ምን ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ዝርዝር መረጃውን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ👇 https://youtu.be/B51jr4dVgaw
ሀገራት ደህንነቱ የተረጋገጠ የንግድ ምህዳር ለመፍጠርና የሀገራትን ምርቶች ተፈላጊነት የሚያሳድገው የዓለም ንግድ ድርጅት አባል በመሆን ምን እየተጠቀሙ ነው ፣ ኢትዮጵያስ የዓለም ንግድ ድርጅ(WTO) አባል ብትሆን ምን ታተርፋለች በሚሉት ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ መረጃዎችን በመዳሰስ ቆይታ አድርገናል። ዝርዝሩን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ👇 https://youtu.be/UTrYG2CinAE
ከወጪ ንግድ 13.4 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዳለች። በ2019 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ ገቢ 13.4 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት መታቀዱን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር አስታውቋል። የወጪ ንግድ ገቢ በየዓመቱ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ የመጣ ሲሆን በተጠናቀቀው 2018 ዓመት ከጠቅላላ የወጪ ንግድ ከ11.2 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ በገኘቱ የሚታወስ ነው፡፡ በ2019 በጀት ዓመትም ከዘርፉ 13.4 ቢሊዮን ዶላር የወጪ ንግድ መታቀዱን የንግድና ቀጠናዊ ትስር ሚኒስትሩ ዶር ካሳሁን ጎፌ ገልጸዋል፡፡ ይህንንና ሌሎች የቢዝነስ መረጃዎችን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ👇 https://youtu.be/X9XttzZjXBY
https://youtu.be/L71Sdl6T9e4
https://youtu.be/1GG19YfjOYQ
https://youtu.be/bkTb8kQurmU
https://youtu.be/y56oVeLMbCw
https://youtu.be/bCyXDsCqdj0
https://youtu.be/hce8IbJbk9M
https://youtu.be/VIAnIvfLB-I
አስቴር አወቀ "ልቤ ያለው ቤቴ ነው"
https://youtu.be/_D869HQOT0Y
አለማችን ወደ ድጂታል መድረክ እየተቀየረች መምጣቷን ተከትሎ በርካታ ግብይቶች በኤሌክትሮኒክ ወይም በኦንላይን እየተከናወኑ እንመለከታለን። ከዚሁ የግብይት መልክ ጋር በተገናኘ የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዴት እንደሚፈቱና ሸማቾችና ገዢዎች ምን አይነት ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል? በሚሉት ሀሳቦች ዙሪያ ቆይታ አድርገናል። ዝርዝሩን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ👇 https://youtu.be/XdrD3Ih6YIE
የዋጋ ንረት በእጃችን ባለው ገንዘብ የመግዛት አቅም ላይ የሚፈጥረው ተፅዕኖ፣ ገንዘቤን ምን ላይ ባውለው ከኪሳራ ያድነኛል? የሚለውን ጥያቄ እንድንጠይቅ ያስገድደናል። ታዲያ በዚህ ወቅት ሰዎች የሚመርጧቸው የኢንቨስትመንትና የቁጠባ አማራጮች ምንድን ናቸው ። ዝርዝሩን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ👇 https://youtu.be/znT4wI1iSbU
ከአምስቱ የሀገራችን የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ አየተባለ በሚጠራው የማዕድን ዘርፍ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ ከ5.7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ስለመገኘቱ ሰምተናል። ይህ የተነገረው የማዕድን ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና 2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ ባካሄዱበት ወቅት ነው። በበጀት ዓመቱ በማዕድን ዘርፍ ስኬታማ ሥራዎች መሠራታቸውን እና ጥሩ አፈጻጸም ማስመዝገብ ስለመቻሉ የተነገረ ሲሆን በኩባንያዎች እና ከባህላዊ ወርቅ አምራቾች 44 ቶን በማምረት 5.65 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል። ይህንንና ሌሎች ወቅታዊ የቢዝነስ መረጃዎችን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ👇 https://youtu.be/NcyybD40D_A
https://youtu.be/jE8lHZub5mA
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በአሜሪካ የቀረበውን ባለ15 ነጥብ የጋዛ የሰላም ሃሳብን ውድቅ አደረጉ። ኔታንያሁ የሰላም ዕቅዱን ውድቅ ያደረጉት ሀማስ ታጣቂ ቡድን ሙሉ ለሙሉ ትጥቅ ሳይፈታ የእኛ ወታደሮች ከጋዛ አይወጡም በሚል ነው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ያቋቋሙት የጋዛ የሰላም ቦርድ ከሳምንት በፊት ሀማስም ሆነ ሌሎች የፍልስጤም ቡድኖች ትጥቅ ለመፍታት ተስማምተው ነበር። ይሁንና ሀማስ ከባድ መሣሪያዎችን የሚያስረክበው እስራኤል በቅድሚያ በጋዛ የምትፈፅመውን ወረራ ካቆመችና አካባቢውን ለቃ ከወጣች ነው ይላል። በሌላ በኩል የጋዛ የሰላም ቦርድ ትላንት በሰጠው መግለጫ በቀጠናው ሰላም እንዲሰፍን ባለ15 ነጥቡን የሰላም ዕቅድ መተግበር ሲቻል ብቻ ነው። የሰላም ሃሳቡን ውድቅ ያደረገችው እስራኤል ባለፈው ጥቅምት የተደረሰውን ተኩስ አቁም ችላ ብላ በጋዛ ጥቃት እየፈፀመች ነው። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv
በተጠናቀቀው የ2018 በጀት አመት በትግራይ፣ በአፋር፣ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ከ32 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ሂደት አልፈው ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በበጀት አመቱ በተለይም በትግራይ ክልል ያለው የፖለቲካ ሁኔታ በታቀደው ፍጥነትና ስፋት የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል ተግዳሮት እንደፈጠረ ኮሚሽኑ አመልክቷል። ኮሚሽኑ ወደ ተግባር ከገባበት 2017ዓ.ም ጀምሮ በአራት ክልሎች ከ93 ሺህ በላይ የሚሆኑ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል መቻሉን የገለጸ ሲሆን ከክልሎች ጋር በመቀናጀት በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም እየሰራ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv